House for sale
750 SQM G+1 Building Plus Villa Located Around Addisu Gebeya
ቦታው 750 ካሬ ሜትር የሚሰፋ በአዲሱ ገበያ አካባቢ የሚገኝ ሲሆን በላዩ ላይ አራት አባወራዎች የሚይዝ (እያንዳንዱ ሁለት መኝታ እና ሁለት መታጠቢያ ያለው) አንድ G+1 ፎቅ እና 11 ክፍሎች ያሉት አንድ ሰርቪስ ቤት አለው ። ከዋናው አስፋልት 60 ሜትር ብቻ ገባ ያለ ሲሆን አሁን ባለበት በወር ከ 170 ሺ ብር በላይ ገቢ ያስገባል። ቦታው ሰፊ ስለሆነ ለሁለት ለመቁረጥ(ለመክፈል) አመቺ ነው። አካባቢው አፓርትመንት ለመገንባት የተመቸ ነው። የተሟላ ህጋዊ ሰነድ አለው። እኔ ደላላ ነኝ ኰሚሽን 2% ይከፈላል። ለማየት እና ለመነጋገር በነዚህ ስልኰች ይደውሉልን፤ ማሳሰቢያ፣ ህጋዊ ያልሆነ ቤት አናሻሽጥም። ህንጻ፤ሆቴል፤አፓርታማ ለመገንባት ምቹ ቦታ ህንጻዎች፤ሆቴሎች፤ እና አፓርታማወዎች ተገንብተው የሚገኙበት አካባቢ ስፋት፡ 750ካ.ሜ አድራሻ፡ አዲስ ከተማ ክ/ከተማ አዲሱ ገበያ ከዋና አስፋልት 60 ሜትር ብቻ ገባ ያለ ዋጋ፡ 68 ሚሊዮን ብር 2% ኮሚሽን House for sale Very attractive area to build apartments Area: 750 sqm Address: Around Addisu Gebeya Price: 68 Million Commission: 2%