Interested in this property?
ቦታው 750 ካሬ ሜትር የሚሰፋ በአዲሱ ገበያ አካባቢ የሚገኝ ሲሆን በላዩ ላይ አራት አባወራዎች የሚይዝ (እያንዳንዱ ሁለት መኝታ እና ሁለት መታጠቢያ ያለው) አንድ G+1 ፎቅ እና 11 ክፍሎች ያሉት አንድ ሰርቪስ ቤት አለው ። ከዋናው አስፋልት 60 ሜትር ብቻ ገባ ያለ ሲሆን አሁን ባለበት በወር ከ 170 ሺ ብር በላይ ገቢ ያስገባል። ቦታው ሰፊ ስለሆነ ለሁለት ለመቁረጥ(ለመክፈል) አመቺ ነው። አካባቢው አፓርትመንት ለመገንባት የተመቸ ነው። የተሟላ ህጋዊ ሰነድ አለው። እኔ ደላላ ነኝ ኰሚሽን 2% ይከፈላል። ለማየት እና ለመነጋገር በነዚህ ስልኰች ይደውሉልን፤
ማሳሰቢያ፣ ህጋዊ ያልሆነ ቤት አናሻሽጥም።
ህንጻ፤ሆቴል፤አፓርታማ ለመገንባት ምቹ ቦታ
ህንጻዎች፤ሆቴሎች፤ እና አፓርታማወዎች ተገንብተው የሚገኙበት አካባቢ
ስፋት፡ 750ካ.ሜ
አድራሻ፡ አዲስ ከተማ ክ/ከተማ አዲሱ ገበያ ከዋና አስፋልት 60 ሜትር ብቻ ገባ ያለ
ዋጋ፡ 68 ሚሊዮን ብር
2% ኮሚሽን
House for sale
Very attractive area to build apartments
Area: 750 sqm
Address: Around Addisu Gebeya
Price: 68 Million
Commission: 2%
Property Ref: 2937 | Added On: 08 May 2023 | Last Updated: 08 May 2023 |
Market Status: Available | Type: House | Bedrooms: 8 |
Bathrooms: 8 | Toilets: 1 | Parking Spaces: 4 |
Total Area: 750 sqm |
Interested in this property?
The information displayed about this property comprises a property advertisement. Ethiopia Property Centre makes no warranty as to the accuracy or completeness of the advertisement or any linked or associated information, and Ethiopia Property Centre has no control over the content. This property listing does not constitute property particulars.The information is provided and maintained by Natnael Eilu. Ethiopia Property Centre shall not in any way be held liable for the actions of any agent and/or property owner/landlord on or off this website.