4 bedroom apartment for sale
Vatican Road, Lideta, Addis Ababa
to be honest ከዚህ ዓመት የቤት ዋጋ የበሬ ዋጋ ተወዷል!
አንድ ግለሰብ ባሳለፍነው የፋሲካ ዋጋ እስከ 1.5 ሚሊዮን ብር እንደ ደረሰ ይናገር ነበር ። መወደዱ ሳይሆን ሁለተኛ እሴት የሌለው ነገር በዚህ ልክ የቤቱን ሐብት ቦዶ አድርጎ ሲሄድ ግን ለምን አላተረፍኩም ማለትን ይሻል። ይህ ከገንዘብ ነፃነት ጋር በቀጥታ የሚገናኝ ነገር ነው ። ሰው ሁሉ የተትረፈረፈ ገንዘብ እንዲኖረው ይፈልጋል መፈለጉ ብቻ ሳይሆን ይጥራል ጭምር ግን ውጤቱን እያሳካው አይደለም። ለዚህ ደግሞ ትክክለኛ መፍትሔ ማየት አለመቻሉ ነው ።ፍላጎት በዚህ ልክ ካለ መፍትሔው ከእኛ ጋር አለ። በየትኛውም እሳቤ ቢሆን ሁሌም ገንዘብን በባንክ አስቀምጦ በወለድ ነገ ላይ ትርፍ ማሰብ እና የገንዘብ ነጻነትን ማስብ ለድካም ቅርብ ለግብ ሩቅ ሐሳብ ነው ። በተቃራኒው ይሄንን ገንዘብ በቋሚ እና አትራፊ ዕሴቶች ላይ ኢንቨስት ማድረግ የአሁኑን የአዲስ አበባን በቀላሉ የመሸጋገርያ ድልድይ ነው ። ለምሳሌ አንድ ሰው በአፍሪካ ሕብረት ወይም በሳር ቤት ያለቀ አፓርትመንት ገዝቶ ቢያከራይ በአሁኑ ዋጋ እንኳን በትንሹ እስከ 1500$ በከፍተኛ ገቢ ደግሞ ከ2500$ እስከ 3500$ ያከራያል ይሄውም በኢትዮጵያ ምንዛሬ ከ290,000 እስከ 442,000 ብር የወር ገቢ ያገኛል ማለት ነው ። ይሄን ገቢ በአመት ስታስቡት ደግሞ ሌላ ተጨማሪ ቤት ያስገዛል። አለቃ በቃ ይሔው ...
More details
Br 27,000,000