2 bedroom apartment for sale
Sarbet ,vatican Embassy, Nifas Silk-Lafto, Addis Ababa
#ሳርቤት
ሳርቤት-ቫቲካን አፓርትመንትን ልዩ የሚያደርገው!
በከተማው ተፈላጊ አካባቢ መሃል ሳርቤት የሚገኝ
ከቫቲካን ኤምባሲ 100ሜ ርቀት ላይ እና ከካናዳ ኤምባሲ 50ሜ ርቀት ላይ የሚገኝ
የዲፕሎማቶች እና የውጪ ዜጎች መኖሪያ አካባቢ
3 ሊፍቶች ለ 4 የመኖሪያ አፓርትመንት ቤቶች ያሉት
ከፍተኛ የግንባታ ጥራት ያለው
ለትራንስፖርት ምቹ
ትልቅ የኢንቨስትመንት ዕድል
24/7 የማይቋረጠ አውቶማቲክ ጀነሬተር ያለው
እያንዳንዱ የመኖሪያ አፓርትመንት ክፍሎች የተፈጥሮ ብርሃን እና አየር የሚያገኙ
300ካ.ሜ የሚሆን ለተለያዩ ፕሮግራሞች የሚውል የጋራ መጠቀሚያ 3ኛ ፎቅ ላይ ያለው
5 ወለል የመኪና ማቆሚያ ቦታ ያለው
ትልቅ የውሃ ማጠራቀሚ
ከድምፅ መከላከያ እቃዎች የተገነባ- ዘመናዊ የመኖሪያ አካባቢ
🟡ከራስዎ መኖሪያ በመሃል ከተማ እና በፀሐይ መውጣት በሚያምር እይታ ይደሰቱ
0940077575
በየቀኑ ዋጋው የሚጨምር
ስኬቶን ከኛ ጋር ያክብሩ...
More details
Br 23,000,000
Champion
0940077575